በግጥም እንነጋገር

Monday, April 16, 2012

ጠረኔን መልሱ !


    ይህችን ግጥም ስጽፋት ወደ ደቡብ አርባ ምንጭ ለመዝናናት ሄጄ ነው፡፡ ወዳጆቼ ከተሰደዱበት ሃገር ሲመጡ መጀመርያ የሚያገኙት እኔን ነው፡፡
# አቦ ወጣ እንበል ; እላቸዋለሁ
# እሺ አንተ እንዳልክ ; ይሉኛል… ፕሮግራሙን እናቅዳለን ፡፡ረዘም ያለ ጉዞ ይመቸኛል ! ተፈጥሮን እየኮመኮሙ ንጹህ አየር እየሳቡ ፤ እየቀዘፉ መጓዝ መጓዝ………፡፡
ቀኑ የገበያ ቀን ነው አርባ ምእጭ…… ድንገት የሃመር ኮረዶች በአጠገባችን እያለፉ ነው ድንገት አንዷ የሃመር ወጣት ላይ አይኔ ተተክሎ ቀረ……….! እናም ብእሬን ከወረቀት ዋደድኩ፡፡
                                © © ©
ማስታወሻነቷ ለነ  እንትና ነው፡፡ ልድገመው ለነ  እ….ን…..ት….ና ! ፡፡

No comments:

Post a Comment